tg-me.com/yegna_mastawesha/32
Last Update:
እንዳፈጠጠች
"እኔ እምልሽ ምን አዲስ ነገር አለ እረሳሽኝ እኮ"አለ ቃል
"እንዴት ብዬ ልርሳህ ብረሳህማ በምን እድሌ"አለች
"ሔዋን አትቀልጂ"አለ ቃል
"እውነቱን ልነግረው እያሰብኩ ነው"አለች
"ቃል ደስ አለው የኔ ፍቅር እንኳንም የኔ ነሽ።"አለ
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ምሳ ሰዐት ላይ ዮርዲ ሔዋንን ምሳ ሊጋብዛት ደመቀ ሬስቶራንት ቀጥሯት ቀድሞ እየጠበቃት ነው።
ሔዋን መጣችና ሰላም ብላው ተቀመጠች።ምሳ እየበሉ "እኔ እምልህ ዮርዳኖስ ከአንተ ሌላ ፍቅር ቢይዘኝ ምን ትሆናለህ?"አለች እየሳቀች
"ምንም አልሆንም ምክንያቱም ያ አይሆንማ"አለ ዮርዲ
"ቢሆንስ?"አለች
"ከሆነማ መርቄ እልል ብዬ ነው የምሸኝሽ ከእኔ የተሻለ አግኝተሽ ወይም መጀመሪያውኑ አታፈቅሪኝም ነበር ማለት ነው።"አለ
"አትቀልዳ" አለች ኮስተር ብላ
"እውነቴን ነው ልብሽ እኔ ጋር ሳይኖር በድንሽ አብሮኝ እንዲኖር አልፈልግም?"አለ ዮርዲ
አንጀቷ እንጥልጥል አለባት አሳዘናት እውነቱን እንዴት እንደምታሸክመው ጨንቋት ርዕስ ቀየረች።"ሀምሌ አስራ ሁለት ውድድር አለብህ አለች"ሔዋን
"እህ የምን ውድድር?"አለ ዮርዲ
"የወሰድኩትን የግጥም ደብተርህን ለውድድር አስገብተነው ወረዳ ወክሎ ለዞን እንዲወዳደር ተመርጧል"አለች
"አረ ደስ ይላል"አለ ዮርዲ የእውነት ደስ ብሎት
"ሁሉንም ዙሮች ያሸነፈ በኢፌዴሪ ባህልና ቱሪዝም ስፖንሰርነት ለህትመት ይበቃል ማለት ነው"ብላ ትልቅ የምስራች ነገረችው...
ይቀጥላል....
@Ethio_leboled #Share
❥❥________⚘_______❥❥
BY Ahadu picture
Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283
Share with your friend now:
tg-me.com/yegna_mastawesha/32